ታላቅ የምስራች! በካናዳ የመጀመሪያው የሆነው የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በይፋ ይመሰረታል። ይህ ፌዴሬሽን ስፖርታዊ ማህበር ብቻ አይደለም፤ ለልጆቻችን እና ለወጣቶቻችን ትልቅ የህልም መድረክ

ወጣቶቻችን በትልቅ ዓላማ ተነስተው ብቃታቸውን እንዲያሳድጉ፣ በስፖርት ስኬታማ እንዲሆኑ፣ እንዲሁም የምንኖርባትን ካናዳንና የትውልድ ሀገራቸውን ኢትዮጵያን በኩራት እንዲወክሉ መንገድ የሚከፍት ነው።

📅 የዝግጅቱ መረጃ (Event Details)

  • ቀን፦ ቅዳሜ ግንቦት 8 ቀን (Saturday, May 16, 2026)
  • ሰዓት፦ ከሰዓት 7:00 (1:00 PM) ጀምሮ
  • ቦታ፦ La Vegan (1450 Danforth Ave, Toronto, ON M4J 1N4)


🤝 በበጎ ፈቃደኝነት ይሳተፉ

ይህንን ታሪካዊ ዝግጅት በጋራ ለማሳካት የእርስዎ ተሳትፎ እና ድጋፍ ለኛ ትልቅ ዋጋ አለው። በበጎ ፈቃደኝነት መሳተፍ እና የበኩላችሁን አስተዋጽኦ ማድረግ የምትፈልጉ ሁሉ በሚከተሉት አድራሻዎች እንድታገኙን እንጋብዛለን፦

Share on: