​በካናዳ የኢትዮጵያውያን ስፖርት እና ባህል ፌዴሬሽን በቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋች ፍስሃ ወልደአማኑኤል ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል

የሐዘን መግለጫ ​በካናዳ የኢትዮጵያውያን ስፖርት እና ባህል ፌዴሬሽን በቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ተጫዋች ፍስሃ ወልደአማኑኤል ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል። ​ፍስሃ ወልደአማኑኤል በኢትዮጵያ እግር ኳስ አንጸባራቂ ታሪክ ከፃፉ […]